ግጥም
ኃጢአት ለከበደው
መሸከም ላቃተው
ቀንበሩ የለዘበ ሸክሙ የቀለለ
ፍፁም የሚያሳርፍ ወደኔ ኑ ያለ
ለሁሉ የሚያስብ አሸካሚ አለ
ተፃፈ:- ዛሬ
መሸክም ሁሌም አለ ግን ጥያቄው የተሸከምነው ምንድነው የሚለው ነው?
እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤ ቀንበሬ ልዝብ ሸክሜም ቀሊል ነውና። (ማቴ 11፥28-30)
No comments:
Post a Comment